የ1 ነጥብ 6 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር የውጭ ኢንቨስትመንት  ሥምምነት ተፈረመ

Date:

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)  ኢንቨስት ኢትዮጵያ 2025 በሚል የተካሄደው ሦስተኛው የኢንቨስትመንት ፎረም የውጭ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ ዕድል የፈጠረ ነው ብለዋል ።

ኮሚሽኑ  ከአምስት አለም አቀፍ ኩባንያዎች ጋር 1 ነጥብ 6 ቢልየን የአሜሪካን ዶላር  የውጭ ኢንቨስትመንት ሥምምነት የተፈራረመ ሲሆን ኩባንያዎቹም በማእድንና በሀይል ዘርፍ በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚሰማሩ  እንደሆነ ተገልጿል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...