Uncategorized

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቋወመ

ዛሬ ምሽት ባወጣው መግለጫ ፥ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚነንስትር  ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) የትግራይ ህዝብ  ለቀጣይ አንድ ዓመት ስልጣኑ የሚራዘመውን የጊዚያዊ አስተዳደሩን የሚመራ ፕሬዜዳንት እንዲጠቁም አስመልክቶ ያወጡትን መልዕክት " የተናጠል ውሳኔና ተግባር " ሲል ተቃውሟል።    " የፕሪቶሪያ...

መንግሥት ለሹመኞቹ መሳሪያ ከማስታጠቁ በፊት የሥነ-ምግባር መርሕን ያስታጥቅ!!

ዛሬ ማለዳ ላይ ወደ ሥራ ለመግባት እኔና የሥራ ባልደረቦቼ በአንድ ሚኒ ባስ ሰርቪስ ውስጥ በመሆን እየተጓዝን ነበር፤ የምንሄድበት የውስጥ ለውስጥ መንገድ በኮተቤ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤ/ክ አድርጎ ወደ ጫካው ቤተ-መንግሥት/ወደአዲሱ መንገድ የሚያወጣን ነው፡፡ ታዲያ...

መጠለያ ጣቢያው ተቃጥሎ የ6 ዓመት ልጅ ሕይወት አለፈ

የትግራይ ተፈናቃዮች በሚገኙበት የሱዳን አምራኩባ የመጠለያ ጣብያ ባጋጠመ የእሳት አደጋ ቃጠሎ አደጋ የ6 ዓመት ህፃን ህይወት ወዲያው ተቀጥፏል። ሌላ የሁለት ዓመት ህፃን በደረሰበት ጉዳት ለተጨማሪ ህክምና ተልኳል። የእሳት ቃጠሎው ላለፉት ሦስት ዓመታት መደጋገሙ አደጋውን እጅግ አሳሳቢ...

ከ1.7 ሚሊዮን ብር በላይ ጉቦ የተቀበሉ የገቢዎች ሠራተኞች

የግብር ተመን ቀንሰን እንገምትላችኋለን በማለት ከ1.7 ሚሊዮን ብር በላይ የተቀበሉ ሁለት የመርካቶ ቁጥር 1 መካከለኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ተጠርጣሪ ሰራተኞችና ገንዘቡን ከንግዱ ማህበረሰብ ሲያሰባስቡ የነበሩ አምስት ተጠርጣሪ ነጋዴዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ ከተማ...

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ22 አመራርና ሰራተኞች ላይ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያና የደሞዝ ቅጣት እርምጃ ወስጃለው አለ

ተቋሙ በ2017 አ.ም ሰባት ወራት ውስጥ ብልሹ አስራርን ለማሶገድ ባከናወናቸው ተግባራት በ22 አመራርና ሰራተኞች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን አስታወቋል፡፡ እርምጃው የተወሰደው ከደንበኞች የቀረቡ ጥቆማዎችን መሰረት በማድረግ እና አስፈላጊው ማጣሪያ ተደርጎ መሆኑን በኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮሚኒኬሽን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች