ብዝሃ ሃይማኖት

በአርሲዉ ጥቃት  ከመንግሥት ኃላፊዎች ጋር ውይይት ተደረገ !

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት አንዳንድ ወረዳዎች በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት በኦርቶዶክሳውያን ወገኖቻችን ላይ የደረሰውን ሕልፈተ ሕይወትና የቤተ ክርስቲያን መቃጠልን በማስመልከት የተሰማትን ጥልቅ ኀዘን በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ...

የዛሬው ኀዘናችን የነገው የትንሣኤያችን መሠረት ነው

"እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን፤ የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ” (ራእይ ፪፥፲) በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆንቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች በክርስቶስ ክቡር ደም በተመሠረተችው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ላይ በደረሰው አስከፊ ጥቃት፣ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻችን በግፍ...

አሰቃቂ ወንጀል የፈጸሙትን አካላት መንግሥት በአፋጣኝ ተከታትሎ ለፍርድ እንዲያቀርብ

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በአርሲ ዞን በአሰኮ፣ በሽርካ፣ በሆቆሎ፣ በዋቤ እና በሙኔሳ ወረዳዎች የተከሰተውን የንጹሃን ግድያና የአብያተ ክርስቲያናት ቃጠሎ በጽኑ ያወግዛል፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን በአርሲ ዞን (በአሰኮ፣...

በምሥራቅ አርሲ ከ10 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ሲገደሉ

የ101 ዓመት እድሜ ያለው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሙሉ በሙሉ በእሳት ወድሟል። የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ላይም ዘረፋ የተካሄደ ሲሆን ምእመናን ጽላቱን ይዘው ተሰደዋል፤ መኖሪያ ቤታቸውም ተቃጥሏል። እንደ ወትሮው ሁሉ ዛሬም በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ምድር ላይ ታላቅ...

የአረፋት ተራራ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናንን ያስተናገደው ታላቁ የሐጅ የጸሎት ሥነ ሥርዓት ተከናወነ

ከዓለም ዙሪያ የተሰባሰቡ በሚሊዮን የሚቆጠሩ የእስልምና እምነት ተከታዮች በሳዑዲ አረቢያ ምዕራባዊ ክፍል በሚገኘው ታሪካዊው የአረፋት ተራራ ላይ በመገኘት የዘንድሮውን የ1447ኛው ዓመታዊ የሐጅ ጉዞ ዋነኛ የጸሎት ሥነ ሥርዓት አከናውነዋል። ለስድስት ቀናት የሚዘልቀው ይህ ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች