ክርስቲያኖ ጁኒየር ለፖርቹጋል የመጀመሪያ ጨዋታውን አደረገ

Date:

የፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ልጅ የሆነው ክርስቲያኖ ጁኒየር ለፖርቹጋል ከ15 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የመጀመሪያ ጨዋታውን በዛሬው ዕለት አድርጓል።

ክርስቲያኖ ጁኒየር የፖርቹጋል ከ15 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ከጃፓን አቻው ጋር ባደረገው ጨዋታ አባቱ የሚታወቅበትን 7 ቁጥር ማልያ በመልበስ በ53ኛው ደቂቃ ተቀይሮ ገብቷል።

የክርስቲያኖ ሮናልዶ እናት ማሪያ ዶሎሬስ ዶስ ሳንቶስ በሜዳው ተገኝተው ልክ ለልጃቸው እንደሚያደርጉት ሁሉ ለልጅ ልጃቸውም ድጋፋቸውን አሳይተዋል።

በጨዋታው የፖርቹጋል ከ15 ዓመት በታች ብሔራዊ ጃፓን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት ያሸነፈ ሲሆን ክርስቲያኖ ጁኒየር ግብ አላስቆጠረም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...