ዓለም አቀፍ

ድል ወደ መቀዳጀት እያመራን ነው

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ “ድል ወደ መቀዳጀት እያመራን ነው” በማለት የጀመሩት ወታደራዊ እርምጃ እንደሚቀጥል ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአገራቸው የአየር ኃይል ጦር ሰፈር ውስጥ ጉብኝት ባደረጉበት ጊዜ ዛሬ የተነገረውንና እስራኤል የኢራን ዋና ከተማ - ቴህራንን...

የቱርክ ፕሬዝዳንት ሶሪያ ጣልቃ እንዳትገባ አስጠነቀቁ

"ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶአን ከሶሪያው ፕሬዝዳንት አሕመድ አል-ሻራ ጋር በስልክ ተነጋግረዋል። መሪዎቹ በእስራኤል እና በኢራን መካከል ስላለው ግጭት እንዲሁም በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንት ኤርዶአን እስራኤል የለኮሰችው ተንኳሽ ጥቃት ቀጣናውን ያሰጋ እንደሆነ...

” ግጭቱ እንዲስፋፋ አንፈልግም ግን እራሳችንን እንከላከላለን ” ኢራን

ኢራን ሁኔታው ​​እስካላስገደደ ድረስ ከእስራኤል ጋር ያላት ግጭት ወደ ጎረቤት ሀገራት እንዲስፋፋ እንደማትፈልግ የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገለጹ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አራሃቺ  ከእስራኤል ጋር የተፈጠረው ግጭት እንዲስፋፋ እንደማይፈልጉ የገለፁ ሲሆን፤ ነገር ግን እራሳችንን...

ኢራን አሜሪካንንና አጋሮቿን አስጠነቀቀች

"ኢራን ሚሳኤሎችን የምታስወነጭፍ ከሆነ ቴህራን ትቃጠላለች" -እስራኤል እስራኤል የፈጸመችውን ጥቃት ተከትሎ፣ ኢራን አጸፋዊ ሚሳኤሎችን ያስወነጨፈችበት የሁለቱ አገራት ፍጥጫ ሁለተኛ ቀኑን ይዟል። *እስራኤል በድጋሚ አርብ ምሽት በፈጸመችው ጥቃት በርካታ ኢላማዎች መምታቷን አስታውቃለች። *በቴህራን የመኖሪያ ህንጻ ላይ በተፈጸመ ጥቃት...

ፑቲን ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ከኢራን ፕሬዝዳንት ጋር ተነጋገሩ

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ከኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዝሽኪያን ጋር በስልክ መወያየታቸውን ክሬምሊን አስታውቋል። በተጨማሪም ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር ቀደም ብለው እንደተነጋገሩ ተገልጿል። ፑቲን ሁለቱን መሪዎች በስልክ ማነጋገራቸውን ተከትሎ በክሬምሊን የተሰጡ ዋና ዋና መግለጫዎች፦ ▪️ ፑቲን የተባበሩት መንግሥታት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች